አትሸበር (Atesheber) - ዳዊት ፡ ሞላልኝ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዳዊት ፡ ሞላልኝ
(Dawit Molalegn)

Dawit Molalegn 2.png


(2)

አልበም
(Vol 2)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ (2007)
ቁጥር (Track):

(7)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዳዊት ፡ ሞላልኝ ፡ አልበሞች
(Albums by Dawit Molalegn)

ደጋሚዎች ፡ ተሰብስበው ፡ ሲያሟርቱ ፡ ይሙት ፡ ብለው ፡ አጫጭሰው
ይኸው ፡ አለሁ ፡ እስከ ፡ ዛሬ
እንኳን ፡ ብሞት ፡ ተከብሬ (፪x)

ሰይጣን ፡ በዙሪያዬ ፡ የሚዞረው
ካልገደልኩት ፡ ብሎ ፡ ሚፎክረው
ጠላቴ ፡ ያልገባው ፡ አንድ ፡ ነገር
እግዚአብሔር ፡ ብሎኛል ፡ አትሸበር
የጌታ ፡ ነኝ ፡ እኔስ ፡ የጌታ ፡ ነኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ ፈፅሞ ፡ ማልገኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ እኔስ ፡ የጌታ ፡ ነኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ ጭራሽ ፡ የማልገኝ (፪x)

ከቀስት ፡ ፊት ፡ ያመልጡ ፡ ዘንድ ፡ ለሚፈሩህ ፡ ምልክትን ፡ ሰጠሀቸው
አንዴ ፡ እኔ ፡ ነኝ ፡ ያመለጥኩት
ብለሀቸው ፡ እስኪ ፡ ንኩት (፪x)

ሰይጣን ፡ በዙሪያዬ ፡ የሚዞረው
ካልገደልኩት ፡ ብሎ ፡ ሚፎክረው
ጠላቴ ፡ ያልገባው ፡ አንድ ፡ ነገር
እግዚአብሔር ፡ ብሎኛል ፡ አትሸበር
የጌታ ፡ ነኝ ፡ እኔስ ፡ የጌታ ፡ ነኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ ፈፅሞ ፡ ማልገኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ እኔስ ፡ የጌታ ፡ ነኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ ጭራሽ ፡ የማልገኝ (፪x)

ፃድቅ ፡ ሲራብ ፡ ዘሩም ፡ ሲለምን ፡ አልሰማሁም ፡ አላየሁም ፡ ሲቸግር
ምንም ፡ ባይኖር ፡ በጎተራቸው
አያስርብም ፡ አምላካቸው (፪x)

ሰይጣን ፡ በዙሪያዬ ፡ የሚዞረው
ካልገደልኩት ፡ ብሎ ፡ ሚፎክረው
ጠላቴ ፡ ያልገባው ፡ አንድ ፡ ነገር
እግዚአብሔር ፡ ብሎኛል ፡ አትሸበር
የጌታ ፡ ነኝ ፡ እኔስ ፡ የጌታ ፡ ነኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ ፈፅሞ ፡ ማልገኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ እኔስ ፡ የጌታ ፡ ነኝ
የጌታ ፡ ነኝ ፡ ጭራሽ ፡ የማልገኝ (፪x)