Daniel Amdemichael/Yehonal/Oho Yeredagnen

From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
Jump to: navigation, search

{{Lyrics |ዘማሪ=ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል |Artist=Daniel Amdemichael |ርዕስ=ኦሆ ፡ የረዳኝን |Title=Oho Yeredagnen |አልበም=ይሆናል |Album=Yehonal |Volume=4 |Year=፲ ፱ ፻ ፺ ፮ (2003) |Track=8 |Length=4:02 |Lyrics=<poem>

አዝ፦ ኦሆ ፡ የረዳኝን ፡ አመሰግናለሁ
በጉባኤው ፡ መሃል ፡ ከፍ ፡ አደርገዋለሁ
እኔንም ፡ ረድቶኛል ፡ በእውነት ፡ የምትሉ
እስኪ ፡ ዘምሩለት ፡ ለእርሱ ፡ እልል ፡ በሉ
እልል ፡ በሉ ፡ አሃሃ ፡ ዘምሩለት ፡ አሃሃ
ለድል ፡ ጌታ ፡ የድል ፡ መዝሙር ፡ ተቀኙለት
ክብር ፡ ለእርሱ ፡ ኦሆሆ ፡ ሞገስ ፡ ለእርሱ ፡ ኦሆሆ
ለወደደን ፡ ላፈቀረን ፡ ለንጉሡ

እንደ ፡ እኔማ ፡ ቢሆን ፡ እንደበዛው ፡ ኃጢያቴ በፊቱ ፡ ባልተገኘሁ ፡ ባይራራልኝ ፡ አባቴ ምህረቱ ፡ ለእኔ ፡ በዛስ ፡ ቸርነት ፡ አደረገልኝ አቤቱ ፡ መድሃኒቴ ፡ ይክበር ፡ ይመስገንልኝ (፬x)

አዝ፦ ኦሆ ፡ የረዳኝን ፡ አመሰግናለሁ
በጉባኤው ፡ መሃል ፡ ከፍ ፡ አደርገዋለሁ
እኔንም ፡ ረድቶኛል ፡ በእውነት ፡ የምትሉ
እስኪ ፡ ዘምሩለት ፡ ለእርሱ ፡ እልል ፡ በሉ
እልል ፡ በሉ ፡ አሃሃ ፡ ዘምሩለት ፡ አሃሃ
ለድል ፡ ጌታ ፡ የድል ፡ መዝሙር ፡ ተቀኙለት
ክብር ፡ ለእርሱ ፡ ኦሆሆ ፡ ሞገስ ፡ ለእርሱ ፡ ኦሆሆ
ለወደደን ፡ ላፈቀረን ፡ ለንጉሡ

የውስጤን ፡ የልቤን ፡ ነግሬው ፡ ነበር ፀሎቴን ፡ መልሶልኝ ፡ ጠላቴን ፡ አሳፈረ ጉልበቴን ፡ አፀናልኝ ፡ ረዳኝ ፡ መድሃኒቴ ድንቁን ፡ እዘምራለሁ ያደረገውን ፡ በሕይወቴ ፡ የሰራውን ፡ በሕይወቴ (፫x)

አዝ፦ ኦሆ ፡ የረዳኝን ፡ አመሰግናለሁ
በጉባኤው ፡ መሃል ፡ ከፍ ፡ አደርገዋለሁ
እኔንም ፡ ረድቶኛል ፡ በእውነት ፡ የምትሉ
እስኪ ፡ ዘምሩለት ፡ ለእርሱ ፡ እልል ፡ በሉ
እልል ፡ በሉ ፡ አሃሃ ፡ ዘምሩለት ፡ አሃሃ
ለድል ፡ ጌታ ፡ የድል ፡ መዝሙር ፡ ተቀኙለት
ክብር ፡ ለእርሱ ፡ ኦሆሆ ፡ ሞገስ ፡ ለእርሱ ፡ ኦሆሆ

ለወደደን ላፈቀረን ለንጉሡ

የታሰርኩበት ገመዴን በጥሶ የጠላቶቼን ሰፈር መንደሩን አፈራርሶ እንደ አንበሳ ደቦል ጀግንነት ሞልቶኛል በጠላቶቼ ራስ ላይ አቁሞ ያዘምረኛል (፲፪x)