ደስታዬ በጌታ ሙሉ ነው (Title) - ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል
(Daniel Amdemichael)

link=Daniel Amdemichael/{{{Album}}}


(Volume)

አልበም
(Album)

ቁጥር (Track):

(Track)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዳንኤል ፡ አምደሚካኤል ፡ አልበሞች
(Albums by Daniel Amdemichael)


አዝ፦ ምህረቱ እያስደነቀኝ ለጌታዬ መዝሙር ባመጣ
ሊያነቃቃኝ የአምላኬ መንፈስ ሊዳስሰኝ በእኔ ላይ ወጣ
እዚህ አይደርስም ዋጋም የለውም በሰዎች አፍ የተባለን ሰው
አይገርምም ዎይ በቸርነቱ ለእርሱ ክብር ጌታ ሲያነሳው

አይገርምም ዎይ (፬x)
አይደንቅም ዎይ (፬x)

እንደገባኝ መጠን እንደተረዳሁት
አምላኬን ባመልከው ማነው ቅር የሚሰኝ (፪x)
ከልብ ይሁን እንጂ ከውስጥ ከመንፈሴ
እኔስ እንደ ዳዊት እራቁቴን ባመልከው
ሜልኮል አይደለችም የእኔ ዳኛ ላይ ነው (፪x)

አዝ፦ ምህረቱ እያስደነቀኝ ለጌታዬ መዝሙር ባመጣ
ሊያነቃቃኝ የአምላኬ መንፈስ ሊዳስሰኝ በእኔ ላይ ወጣ
እዚህ አይደርስም ዋጋም የለውም በሰዎች አፍ የተባለን ሰው
አይገርምም ዎይ በቸርነቱ ለእርሱ ክብር ጌታ ሲያነሳው

አይገርምም ዎይ (፬x)
አይደንቅም ዎይ (፬x)

እኔ አውቀው የለም ዎይ ያደረገልኝን
ከጨለማ አውጥቶ ቀን ያወጣልኝን (፪x)
የምን ቁጠባ ነው ምንድን ነው ዝምታ
ምሥጋና ይድረሰው ለሠራዊት ጌታ
ለሠራዊት ጌታ (፪x)

አዝ፦ ምህረቱ እያስደነቀኝ ለጌታዬ መዝሙር ባመጣ
ሊያነቃቃኝ የአምላኬ መንፈስ ሊዳስሰኝ በእኔ ላይ ወጣ
እዚህ አይደርስም ዋጋም የለውም በሰዎች አፍ የተባለን ሰው
አይገርምም ዎይ በቸርነቱ ለእርሱ ክብር ጌታ ሲያነሳው

አይገርምም ዎይ (፬x)
አይደንቅም ዎይ (፬x)