ልቤ ተቀይሮ (Lebe Tekeyero) - ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል
(Daniel Amdemichael)

Lyrics.jpg


(7)

ልዘምር
(Lezemer)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፲ (2019)
ቁጥር (Track):

(4)

ርዝመት (Len.): 7:09
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዳንኤል ፡ አምደሚካኤል ፡ አልበሞች
(Albums by Daniel Amdemichael)

ጌታ : በምሕረቱ : ከሳበኝ : ጀምሮ
የሱስ : በይቅርታው : ከጠራኝ : ጀምሮ
እሱን : እሱን : ይላል : ልቤ : ተቀይሮ
ጌታን : ጌታን : ይላል : ልቤ : ተቀይሮ (x2)

ሰው : አይረሳም : ጌታዬ : አዎ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይረሳም : ጌታዬ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይረሳም : ጌታ

ሰው : አይጥልም : ጌታዬ : አዎ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይጥልም : ጌታዬ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይጥልም : ጌታ

የሰላሙን : አየር : ተነፈስኩ : በእውነቱ (x2)
ጌታን : ያገኘሁ : ቀን : በዝቶልኝ : ምሕረቱ (x2)

ጌታን : ያገኘሁ : ቀን : በዝቶልኝ : ምሕረቱ
እርሱን : ያገኘው : ቀን : በዝቶልኝ : ምሕረቱ : አዎ
አባ : ያገኘሁ : ቀን : በዝቶልኝ : ምሕረቱ
እርሱን : ያገኘው : ቀን : በዝቶልኝ : ምሕረቱ

ሰው : አይረሳም : ጌታዬ : አዎ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይረሳም : ጌታዬ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይረሳም : ጌታ

ሰው : አይጥልም : ጌታዬ : አዎ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይጥልም : ጌታዬ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይጥልም : ጌታ

የማዳኑ : ደስታ : በውስጤ : አልበረደም (x2)
ሁሌ : እያዘመረኝ : ይኖራል : ዘለዓለም
ሁሌ : እያዘመረኝ : ይኖራል : ዘለዓለም : አዎ
ሁሌ : እያዘመረኝ : ይኖራል : ዘለዓለም
ሁሌ : እያዘመረኝ : ይኖራል : ዘለዓለም

ሰው : አይረሳም : ጌታዬ : አዎ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይረሳም : ጌታዬ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይረሳም : ጌታ

ሰው : አይጥልም : ጌታዬ : አዎ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይጥልም : ጌታዬ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይጥልም : ጌታ

ከአምላክ : ዘንድ : መጣልኝ : ከርሱ : ዘንድ : እፎይታ
ውስጤ : እያፈሰሰ : የሰማዩን : ደስታ
ውስጤ : እያፈሰሰ : የመንፈሱን : ደስታ : አዎ
ውስጤ : እያፈሰሰ : የሰማዩን : ደስታ
ውስጤ : እያፈሰሰ : የመንፈሱን : ደስታ

ሰው : አይረሳም : ጌታዬ : አዎ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይረሳም : ጌታዬ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይረሳም : ጌታ

ሰው : አይጥልም : ጌታዬ : አዎ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይጥልም : ጌታዬ
እንደ : ሰው : አይደለም : ሰው : አይጥልም : ጌታ

ያዘምረኛል : ጌታ : ማርኮኝ
አጥቦ : ሕይወቴን : ለውጦ
የእግዚአብሔር : ማዳን : ልቤን
ገዝቶ : ፍቅሩ : ከወርቅ : ከእንቁ : በልጦ (x4)