ጠላቴን ፡ ድል ፡ ነሳሁት (Telatien Del) - ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል
(Daniel Amdemichael)

Daniel Amdemichael 2.jpg


(2)

ባንተ ብርታት
(Bante Bertat)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ (1997)
ቁጥር (Track):

፲ ፩ (11)

ርዝመት (Len.): 4:05
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዳንኤል ፡ አምደሚካኤል ፡ አልበሞች
(Albums by Daniel Amdemichael)

ጌታየ : ባንተ : አረ : ሰንቱን : አለፍኩት
ሰንቱን : ታገዬ : ሰንቱን : ባንተ : ረታሁት
ጠላቴን ድል : ነሳሁት ፤ ረገጥኩት ፤ አሸነፍኩት

በሃሩር : ጊዜ : ጠንካራ : ጥላ
ሆነህ : አይቻለሁ : ለኔ : ከለላ
ነፍሴንም : ስታድን : ከተኩላ
ማይነቃነቅ : ጽኑ : ግንብ : ሆንከኝ
ጉያህ : ሸሽገህ : እኒን : ሰወርከኝ
ጥበቃህን : አበዛሀልኝ

ጌታየ : ባንተ : አረ : ሰንቱን : አለፍኩት
ሰንቱን : ታገዬ : ሰንቱን : ባንተ : ረታሁት
ጠላቴን ድል : ነሳሁት ፤ ረገጥኩት ፤ አሸነፍኩት

ጋሻ : ነህ : ለኔ : በትር : ምርኩዜ
በጦርነት : ውስጥም : በጭንቀት : ጊዜ
ጠላቴን : የምትጥል : ሁልጊዜ
ባንተ : ክንድ : ሁሉን : ተሻግሬአለሁ
ጊንጥና : እባቡን : ረጋግጫለሁ
ማዕበሉን : በድል : አልፌአለሁ

ጌታየ : ባንተ : አረ : ሰንቱን : አለፍኩት
ሰንቱን : ታገዬ : ሰንቱን : ባንተ : ረታሁት
ጠላቴን ድል : ነሳሁት ፤ ረገጥኩት ፤ አሸነፍኩት

የጠላቴ : ጦር : አልደፈረኘም
ቢጮህ : ቢያገሳ : ከቶ : አልነካኝም
ወጀቡም : ይዞ : አላስቀረኝም
መውጣት : መግባቴ : ባንተ : ታጅቦ
የክብርህ : አሳት : ዙሪያዬን : ከቦ
ቁሚያለሁ : ሕይወቴ : አብቦ

ጌታየ : ባንተ : አረ : ሰንቱን : አለፍኩት
ሰንቱን : ታገዬ : ሰንቱን : ባንተ : ረታሁት
ጠላቴን ድል : ነሳሁት ፤ ረገጥኩት ፤ አሸነፍኩት

አቤቱ  : አምላኬ : ምን : እልሃልሁ
ምንስ : ብሰጥህ : እክስሃለሁ
ለሕይወቴ : ያረከው : ብዙ : ነው
ልስጥህ : ራሴን : ተጠቀምብኝ
እንደወደድከው : አርገህ : ስራብኝ
ክብርህን : በእኔ : ግለጥብኝ

ጌታየ : ባንተ : አረ : ሰንቱን : አለፍኩት
ሰንቱን : ታገዬ : ሰንቱን : ባንተ : ረታሁት
ጠላቴን ድል : ነሳሁት ፤ ረገጥኩት ፤ አሸነፍኩት