የእኔ ፡ ወዳጅ (Yenie Wedaj) - ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል

From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
Jump to: navigation, search
ዳንኤል ፡ አምደሚካኤል
(Daniel Amdemichael)

Daniel Amdemichael 5.png


(5)

አልበም
(Anbesa)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፹ ፰ (1996)
ቁጥር (Track):

(5)

ርዝመት (Len.): 7:25
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዳንኤል ፡ አምደሚካኤል ፡ አልበሞች
(Albums by Daniel Amdemichael)

የእኔ ፡ ጌታ: ኢየሱስ : ነዉ
ግዙፉን ፡ ቀንበሬን ፡ የሰበረው
ከእርሱ ፡ በቀር ፡ ሌላ ፡ አላውቅም
በጣም ፡ ተዋደናል ፡ አንለያይም (፪x)

የእኔ ፡ ወዳጅ፡ ኢየሱስ : ነዉ
ግዙፉን ፡ ቀንበሬን ፡ የሰበረው
ከእርሱ ፡ በቀር ፡ ሌላ ፡ አላውቅም
በጣም ፡ ተዋደናል ፡ አንለያይም (፪x)

ከልጅነት ፡ የተሸከመኝ
እስከሽምግልና ፡ የሚመራኝ
አሳዳጊ ፡ ወላጅ ፡ የሆነኝ
ያለእርሱ ፡ ወገን ፡ ማነው ፡ ያለኝ

የእኔ ፡ ጌታ/የእኔ ፡ ወዳጅ ፡ ኢየሱስ ፡ ነው
ግዙፉን ፡ ቀንበሬን ፡ የሰበረው
ከእርሱ ፡ በቀር ፡ ሌላ ፡ አላውቅም
በጣም ፡ ተዋደናል ፡ አንለያይም (፪x)

ቢከፋኝ ፡ ቢደላኝ ፡ እርሱ ፡ ነው
ሁልጊዜ ፡ ከጐኔ ፡ ማገኘው
ከእናት ፡ ከአባት ፡ በላይ ፡ ወዳጄ
ኢየሱስ ፡ ነው ፡ ተቆርቋሪ ፡ ለእኔ

የእኔ ፡ ጌታ/የእኔ ፡ ወዳጅ ፡ ኢየሱስ ፡ ነው
ግዙፉን ፡ ቀንበሬን ፡ የሰበረው
ከእርሱ ፡ በቀር ፡ ሌላ ፡ አላውቅም
በጣም ፡ ተዋደናል ፡ አንለያይም (፪x)

እግሬን ፡ ከጨለማ ፡ መልሷል
በፍቅሩ ፡ ገመድ ፡ ውስጤን ፡ አስሯል
ልዩ ፡ ነው ፡ ልዩ ፡ ነው ፡ ለእኔ
በፍቅሩ ፡ ተማርካለች ፡ ነፍሴ

የእኔ ፡ ጌታ/የእኔ ፡ ወዳጅ ፡ ኢየሱስ ፡ ነው
ግዙፉን ፡ ቀንበሬን ፡ የሰበረው
ከእርሱ ፡ በቀር ፡ ሌላ ፡ አላውቅም
በጣም ፡ ተዋደናል ፡ አንለያይም (፪x)

ሕያው ፡ ነው ፡ ምንም ፡ አያረጅም
ዘመን ፡ ሲያልፍ ፡ እርሱ ፡ አይለወጥም
ማለዳ ፡ ማለዳ ፡ አዲስ ፡ ነው
ታማኝነቱ ፡ ለእኔ ፡ ብዙ ፡ ነው

የእኔ ፡ ጌታ/የእኔ ፡ ወዳጅ ፡ ኢየሱስ ፡ ነው
ግዙፉን ፡ ቀንበሬን ፡ የሰበረው
ከእርሱ ፡ በቀር ፡ ሌላ ፡ አላውቅም
በጣም ፡ ተዋደናል ፡ አንለያይም (፪x)

በጣም ፡ ተዋደናል ፡ አንለያይም (፪x)