Dagmawi Tilahun/Qaleh Qaliena Gebrie/Gietan New Yeyazkut

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

አንተ ፡ ባትደረስ ፡ ባታየኝ ፡ ኖሮ አይዞህ ፡ ያለኝ ፡ ሰው ፡ ድንገት ፡ ተሰብሮ ባበቃ ፡ ነበር ፡ እዛ ፡ ላይ ፡ እኔስ ፡ ታሪኬ አዋጅ ፡ ባይሻር ፡ የሞቴ ፡ ባንተ ፡ ባምላኬ (፪x)

ሰው ፡ አለኝ ፡ አይደለም ፡ ያልኩት ጌታን ፡ ነው ፡ እኔስ ፡ የያዝኩት (፬x)

መመኪያዬ ፡ መታመኛ ፡ ነው እሱን ፡ ይዤ ፡ ታዲያ ፡ እንዴት ፡ ፈራለሁ (፪x)

ሰው ፡ አለኝ ፡ አይደለም ፡ ያልኩት ጌታን ፡ ነው ፡ እኔስ ፡ የያዝኩት (፪x)

በስብርባሪውም ፡ እደርሳለሁ ፡ እንጂ አልቀርም ፡ ስምጬ ፡ ይዤ ፡ የአንተን ፡ እጅ ይዤ ፡ ጌታን ፡ ይዤ ይዤ ፡ ጌታን ፡ ይዤ ፡ ሆ ይሞታል ፡ እያሉ ፡ ይጠባበቃሉ እሱን ፡ ይዞ ፡ ያፈረ ፡ ማንን ፡ ሰው ፡ ያውቃሉ ይዤ ፡ ጌታን ፡ ይዤ ይዤ ፡ ጌታን ፡ ይዤ ፡ ሆ

መመኪያዬ ፡ መታመኛ ፡ ነው እሱን ፡ ይዤ ፡ ታዲያ ፡ እንዴት ፡ ፈራለሁ (፪x)

በእርግጥ ፡ ወጀብ ፡ ካለ ፡ ታንኳ ፡ አይለቀቅም ና ፡ ካለኝ ፡ ግን ፡ ጌታ ፡ ልቀር ፡ አላስብም ይዤ ፡ ጌታን ፡ ይዤ ይዤ ፡ ጌታን ፡ ይዤ ፡ ሆ በድካም ፡ በብርታት ፡ አሳልፎ ፡ የማይሰጥ እሱን ፡ መያዝ ፡ እንጂ ፡ ማዕበሉን ፡ ለማምለጥ ይዤ ፡ ጌታን