የእኔ ፡ ጌታ ፡ እወድሃለሁ (Yenie Gieta Ewedihalehu) - ዳግማዊ ፡ ጥላሁን
ተበራክ {{ተበራክ {{ተበራክ
እንዴት ፡ ልርሳህ ፡ እንዴት ፡ ችዬ |
ተበራክ {{ተበራክ {{ተበራክ
ዳግማዊ ፡ ጥላሁን (Dagmawi Tilahun) | |
---|---|
፪ |
|
ዓ.ም. (Year): | ፲ ፱ ፻ ፺ ፯ (2004) |
ቁጥር (Track): |
፯ (7)
|
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች (Other Songs in the Album) | |
የዳግማዊ ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች (Albums by Dagmawi Tilahun) | |
እንዴት ፡ ልርሳህ ፡ እንዴት ፡ ችዬ |
zmalehe anlobina
Haxataegnoch salen
|ዘማሪ=ዳግማዊ ፡ ጥላሁን
|Artist=Dagmawi Tilahun
|ሌላ ፡ ሥም=ዳጊ
|Nickname=Dagi Dagy
|ርዕስ=የእኔ ፡ ጌታ ፡ እወድሃለሁ
|Title=Yenie Gieta Ewedihalehu
|አልበም=ጌታ ፡ አለ ፡ ከጐኔ
|Album=Gieta Ale Kegonie
|Volume=2
|ዓ.ም.=
|Year=፲ ፱ ፻ ፺ ፯ (2004)
|Track=7
|Length=
|ጸሐፊ=
|Writer=
|ቋንቋ=አማርኛ
|Language=Amharic
እንዴት ፡ ልርሳህ ፡ እንዴት ፡ ችዬ
ፍቅርህ ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ ጌታዬ (፪x)
አዝ፦ የእኔ ፡ ጌታ ፡ እወድሃለሁ
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ ሠረገላ
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)
መማለጃ ፡ አትፈልግ ፡ እጅ ፡ መንሻ
ለምህረትህ ፡ የለህ ፡ መጨረሻ
እንዲያው ፡ ወደኸኝ ፡ ነው ፡ ወግ ፡ ያየሁት
በከፍታ ፡ ስፍራ ፡ የወጣሁት (፪x)
አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ
ምክንያት ፡ ሰበብ ፡ ፈላልጌ
ልሰዋለት ፡ ለአምላኬ (፪x)
አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)
ከመኳንንት ፡ ጋራ ፡ አስቀመጥከኝ
የክብርህን ፡ ዙፋን ፡ አወረስከኝ
ምንም ፡ የለም ፡ ለኔ ፡ ያላረከው
ከነገሮች ፡ በላይ ፡ እወድሃለው (፪x)
አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)
|Audio= |Video= }}zmalehe anlobina Haxataegnoch salen |ዘማሪ=ዳግማዊ ፡ ጥላሁን |Artist=Dagmawi Tilahun |ሌላ ፡ ሥም=ዳጊ |Nickname=Dagi Dagy |ርዕስ=የእኔ ፡ ጌታ ፡ እወድሃለሁ |Title=Yenie Gieta Ewedihalehu |አልበም=ጌታ ፡ አለ ፡ ከጐኔ |Album=Gieta Ale Kegonie |Volume=2 |ዓ.ም.= |Year=፲ ፱ ፻ ፺ ፯ (2004) |Track=7 |Length= |ጸሐፊ= |Writer= |ቋንቋ=አማርኛ |Language=Amharic
|Lyrics=እንዴት ፡ ልርሳህ ፡ እንዴት ፡ ችዬ
ፍቅርህ ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ ጌታዬ (፪x)
አዝ፦ የእኔ ፡ ጌታ ፡ እወድሃለሁ
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ ሠረገላ
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)
መማለጃ ፡ አትፈልግ ፡ እጅ ፡ መንሻ
ለምህረትህ ፡ የለህ ፡ መጨረሻ
እንዲያው ፡ ወደኸኝ ፡ ነው ፡ ወግ ፡ ያየሁት
በከፍታ ፡ ስፍራ ፡ የወጣሁት (፪x)
አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ
ምክንያት ፡ ሰበብ ፡ ፈላልጌ
ልሰዋለት ፡ ለአምላኬ (፪x)
አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)
ከመኳንንት ፡ ጋራ ፡ አስቀመጥከኝ
የክብርህን ፡ ዙፋን ፡ አወረስከኝ
ምንም ፡ የለም ፡ ለኔ ፡ ያላረከው
ከነገሮች ፡ በላይ ፡ እወድሃለው (፪x)
አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)
|Audio= |Video= }}zmalehe anlobina Haxataegnoch salen