የእኔ ፡ ጌታ ፡ እወድሃለሁ (Yenie Gieta Ewedihalehu) - ዳግማዊ ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዳግማዊ ፡ ጥላሁን
(Dagmawi Tilahun)

Dagmawi Tilahun 2.jpg


(2)

ጌታ ፡ አለ ፡ ከጐኔ
(Gieta Ale Kegonie)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፯ (2004)
ቁጥር (Track):

(7)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዳግማዊ ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Dagmawi Tilahun)

እንዴት ፡ ልርሳህ ፡ እንዴት ፡ ችዬ
ፍቅርህ ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ ጌታዬ (፪x)

አዝ፦ የእኔ ፡ ጌታ ፡ እወድሃለሁ
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ ሠረገላ
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)

መማለጃ ፡ አትፈልግ ፡ እጅ ፡ መንሻ
ለምህረትህ ፡ የለህ ፡ መጨረሻ
እንዲያው ፡ ወደኸኝ ፡ ነው ፡ ወግ ፡ ያየሁት
በከፍታ ፡ ስፍራ ፡ የወጣሁት (፪x)

አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ

ምክንያት ፡ ሰበብ ፡ ፈላልጌ
ልሰዋለት ፡ ለአምላኬ (፪x)

አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)

ከመኳንንት ፡ ጋራ ፡ አስቀመጥከኝ
የክብርህን ፡ ዙፋን ፡ አወረስከኝ
ምንም ፡ የለም ፡ ለኔ ፡ ያላረከው
ከነገሮች ፡ በላይ ፡ እወድሃለው (፪x)

አዝ፦የእኔ ፡ ጌታ ፡ (የእኔ ፡ ጌታ) ፡ እወድሃለሁ ፡ (እወድሃለሁ)
በአንተ ፡ ብርታት ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በከበረው ፡ (በከበረው) ፡ ሠረገላ ፡ (ሠረገላ)
ያስቀመጠኝ/ያሰበኝም ፡ የለም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ (፪x)