የዝማሬው ፡ ጉልበት (Yezemariew Gulbet) - ቤተልሔም ፡ ተዘራ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቤተልሔም ፡ ተዘራ
(Bethlehem Tezera)

Bethlehem Tezera 3.jpg


(3)

ዕድሜዬ ፡ በቤትህ ፡ ይለቅ
(Edmieyie Bebieteh Yileq)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ (2007)
ቁጥር (Track):

(10)

ርዝመት (Len.): 4:36
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቤተልሔም ፡ ተዘራ ፡ አልበሞች
(Albums by Bethlehem Tezera)

አዝ፦ የዝማሬው ፡ ጉልበት ፡ ያለው ፡ በአፌ ፡ ላይ (፪x)
ለአምላኬ ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ
ለእግዚአብሔር ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ

የዝማሬው ፡ ቅባት ፡ ያለው ፡ በእኔ ፡ ላይ (፪x)
ለአምላኬ ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ
ለእግዚአብሔር ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ

ሰልፉን ፡ አይቼ ፡ ልቤ ፡ ሲርድ
በእጃቸው ፡ ገባሁ ፡ ዛሬ ፡ ሳልወድ
ብዬ ፡ አምላኬን ፡ ምነው ፡ ስል
ትዕዛዝ ፡ አወጣ ፡ እንዲህ ፡ ሲል፦

ማለዳ ፡ ቆሜ ፡ ተራራ ፡ ላይ
ክብሬን ፡ ዘምሪ ፡ ክብር ፡ እንድታዪ
እኔም ፡ ሰምቼው ፡ ስዘምር
ሰደደባቸው ፡ ድብቅ ፡ ጦር

ማልጄ ፡ ሆ ፡ ብዬ ፡ እነሳለሁ ፡ ከበሮዬን ፡ አነሳለሁ
ለአምላኬ ፡ ስዘምርለት ፡ ይርዳል ፡ የጠላቴ ፡ ጉልበት
ማልጄ ፡ ሆ ፡ ብዬ ፡ እነሳለሁ ፡ በገናዬን ፡ አነሳለሁ
ለአምላኬ ፡ ስዘምርለት ፡ ይፈታ ፡ የጠላቴ ፡ ጉልበት

አዝ፦ የዝማሬው ፡ ጉልበት ፡ ያለው ፡ በአፌ ፡ ላይ (፪x)
ለአምላኬ ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ
ለእግዚአብሔር ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ

የዝማሬው ፡ ቅባት ፡ ያለው ፡ በእኔ ፡ ላይ (፪x)
ለአምላኬ ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ
ለእግዚአብሔር ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ

ወደ ፡ ጓዳዬ ፡ እንደለመድኩት
ለአምላክ ፡ ስዘምር ፡ እንዳደግኩት
ዛሬ ፡ አደባባይ ፡ ወጣሁና
ሥሙን ፡ ጠራሁት ፡ እንደገና

ብላቴኖችን ፡ የሚወደው
እግዚአብሔር ፡ ቀባኝ ፡ አትበሉ ፡ እንዴት ፡ ነው
ክፉ ፡ መንፈስ ፡ አይቶኝ ፡ ሲሸሽ
ጌታ ፡ ይከብራል ፡ ነግቶ ፡ እስኪመሽ

ማልጄ ፡ ሆ ፡ ብዬ ፡ እንነሳለሁ ፡ ከበሮዬን ፡ አነሳለሁ
ለአምላኬ ፡ ስዘምርለት ፡ ይርዳል ፡ የጠላቴ ፡ ጉልበት
ማልጄ ፡ ሆ ፡ ብዬ ፡ እንነሳለሁ ፡ በገናዬን ፡ አነሳለሁ
ለአምላኬ ፡ ስዘምርለት ፡ ይፈታ ፡ የጠላቴ ፡ ጉልበት

አዝ፦ የዝማሬው ፡ ጉልበት ፡ ያለው ፡ በአፌ ፡ ላይ (፪x)
ለአምላኬ ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ
ለእግዚአብሔር ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ

የዝማሬው ፡ ቅባት ፡ ያለው ፡ በእኔ ፡ ላይ (፪x)
ለአምላኬ ፡ የክብሩ ፡ ሙዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ
ለእግዚአብሔር ፡ የክብሩ ፡ ሞዳይ
ለጠላቴ ፡ የበረዶ ፡ ድንጋይ