እናመሰግንሃለን (Enameseginhalen) - አይዳ ፡ አብርሃም

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አይዳ ፡ አብርሃም
(Ayda Abraham)

Lyrics.jpg


(2)

የነፍሴ ፡ ሐሴት
(Yenefse Hasset)

ዓ.ም. (Year): 2019
ቁጥር (Track):

(4)

ርዝመት (Len.): 5:02
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአይዳ ፡ አብርሃም ፡ አልበሞች
(Albums by Ayda Abraham)

ልዑል ፡ ሆይ ፡ አምልኮን ፡ ይዤ ፡ መጣሁ ፡ በፊትህ
ልዑል ፡ ሆይ ፡ ዝማሬን ፡ ይዤ ፡ መጣሁ ፡ በፊትህ
ልዑል ፡ ሆይ ፡ ምሥጋናን ፡ ይዤ ፡ መጣሁ ፡ በፊትህ
ልዑል ፡ ሆይ ፡ ዝማሬን ፡ ይዤ ፡ መጣሁ ፡ በፊትህ

ምሕረት ፡ ቸርነትህ ፡ አቁሞኛልና
እኔም ፡ አፈሳለሁ ፡ ከነፍሴ ፡ ምሥጋና
ምሕረት ፡ ቸርነትህ ፡ አኑሮኛልና
እኔም ፡ አፈሳለሁ ፡ ከነፍሴ ፡ ምሥጋና

ልዑል ፡ ሆይ ፡ አምልኮን ፡ ይዤ ፡ መጣሁ ፡ በፊትህ
ልዑል ፡ ሆይ ፡ ዝማሬን ፡ ይዤ ፡ መጣሁ ፡ በፊትህ
ልዑል ፡ ሆይ ፡ ምሥጋናን ፡ ይዤ ፡ መጣሁ ፡ በፊትህ
ልዑል ፡ ሆይ ፡ ዝማሬን ፡ ይዤ ፡ መጣሁ ፡ በፊትህ

ምሕረት ፡ ቸርነትህ ፡ አቁሞኛልና
እኔም ፡ አፈሳለሁ ፡ ከነፍሴ ፡ ምሥጋና
ምሕረት ፡ ቸርነትህ ፡ አኑሮኛልና
እኔም ፡ አፈሳለሁ ፡ ከነፍሴ ፡ ምሥጋና

እኔ ፡ አመሠግንሃለሁ (፬x)
እናመሠግንሃለን (፬x)
እኔ ፡ አመሠግንሃለሁ (፰x)

አቤቱ ፡ አንተ ፡ መልካም ፡ ነህ ፡ መልካም (፫x)
አቤቱ ፡ አንተ ፡ ልዩ ፡ ነህ ፡ ልዩ (፫x)
አቤቱ ፡ አንተ ፡ አባት ፡ ነህ ፡ አባት (፫x)
አቤቱ ፡ አንተ ፡ ረዳት ፡ ነህ ፡ ረዳት (፫x)

እናመሠግንሃለን (፰x)