From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
|
አውታሩ ፡ ከበደ (Awtaru Kebede)
|
|
፭ (5)
|
ይቅርታ (Yeqerta)
|
ዓ.ም. (Year):
|
፳ ፻ ፪ (2010)
|
ቁጥር (Track):
|
፰ (8)
|
ርዝመት (Len.):
|
5:23
|
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች (Other Songs in the Album)
|
|
የአውታሩ ፡ ከበደ ፡ አልበሞች (Albums by Awtaru Kebede)
|
|
እጄን ፡ አነሳሁ ፡ ላመልክህ (፪x)
ለፍቅርህ/ለፀጋህ ፡ የለውም ፡ ልክ (፪x)
ወዳጅ ፡ ነህ (፪x) ፡ ወዳጅ ፡ ነህ ፡ ሲሉህ
ቤተኛ ፡ ሆንካቸው ፡ ልትኖር ፡ አብረህ
ቅዱስ ፡ ቅዱስ ፡ ሲሉህ ፡ መላዕክቱ ፡ በዜማ (፪x)
የአንተን ፡ ታላቅነት ፡ ቀርቦ ፡ ላየህማ (፪x)
ውጡ ፡ ውጡ ፡ አይልም ፡ በዛው ፡ ቅሩ ፡ እንጂ (፪x)
የፍቅርህ ፡ ጠረን ፡ አያስመኝም ፡ ውጪ (፪x)
የምህረትህ ፡ ብዛት ፡ የፍቅርህ ፡ ዳር
በሰላም ፡ ጠበቀኝ ፡ እንዳልሸበር
የተነሳው ፡ ወጀብ ፡ ታንኳዬን ፡ ሊሰብረው
ሳይነካኝ ፡ አለፈ ፡ ስላለኝ ፡ ቅጥር (፪x)
እጄን ፡ አነሳሁ ፡ ላመልክህ (፪x)
ለፍቅርህ/ለፀጋህ ፡ የለውም ፡ ልክ (፪x)
ቅዱስ ፡ ቅዱስ ፡ ሲሉህ ፡ መላዕክቱ ፡ በዜማ (፪x)
የአንተን ፡ ታላቅነት ፡ ቀርቦ ፡ ላየህማ (፪x)
ውጡ ፡ ውጡ ፡ አይልም ፡ በዛው ፡ ቅሩ ፡ እንጂ (፪x)
የፍቅርህ ፡ ጠረን ፡ አያስመኝም ፡ ውጪ (፪x)
|