From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
ጨለማው ፡ ተገፍፎ ፡ ብሩህ ፡ ቀን ፡ ወጣልኝ
ጌታዬ ፡ ሃዘኔን ፡ ገፈፍ ፡ አረገልኝ (፪x)
ጨለማው ፡ ተገፍፎ ፡ ብሩህ ፡ ቀን ፡ ወጣልኝ
ጌታዬ ፡ ችግሬን ፡ ገፈፍ ፡ አረገልኝ (፪x)
ሌላ ፡ ሌላማ ፡ ሌላ ፡ ነገር ፡ የለኝም ፡ በውስጤ
ሌትም ፡ ማለዳ ፡ ሁሌ ፡ ለኔ ፡ ብርቅ ፡ ነህ ፡ ኢየሱሴ
ችላ ፡ አላልኩትም ፡ የዋልከውን ፡ ውለታ
ማን ፡ ያድነኝ ፡ ነበር ፡ ሞቶ ፡ በኔ ፡ ቦታ (፪x)
ትዝ ፡ ይለኝ ፡ ጀመረ ፡ ወስጥ ፡ ወስጤን ፡ መዳኔ
ሌላ ፡ ተዓምር ፡ ባይኖር ፡ በቂ ፡ ነው ፡ ይህ ፡ ለኔ (፪x)
አዝ፦ ፀጋህ ፡ በዝቶ ፡ ከብሬያለሁ
ዘመን ፡ መጥቶ ፡ ታስቤያለሁ (አሃሃ)
ምህረትህ ፡ በኔ ፡ ጸንታ
አቆመችኝ ፡ ክብር ፡ ጌታ ፡ አቤት (፭x)
ክብር ፡ ጌታ (አሃሃ) ክብር ፡ ጌታ (አሃሃ)
ክብር ፡ ጌታ (ሃሌሉያ) ክብር ፡ ጌታ (፪x)
ክብር ፡ ጌታ (፬x)
ጨለማው ፡ ተገፍፎ ፡ ብሩህ ፡ ቀን ፡ ወጣልኝ
ጌታዬ ፡ ሃዘኔን ፡ ገፈፍ ፡ አረገልኝ (፪x)
ጨለማው ፡ ተገፍፎ ፡ ብሩህ ፡ ቀን ፡ ወጣልኝ
ጌታዬ ፡ ችግሬን ፡ ገፈፍ ፡ አረገልኝ (፪x)
ሌላ ፡ ሌላማ ፡ ሌላ ፡ ነገር ፡ የለኝም ፡ በውስጤ
ሌትም ፡ ማለዳ ፡ ሁሌ ፡ ለኔ ፡ ብርቅ ፡ ነህ ፡ ኢየሱሴ
|