From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
ትልቅ ፡ የሆነውን ፡ ከፊቴ ፡ አስቀድሜ
መቼ ፡ አንገቴን ፡ ደፋሁ ፡ መች ፡ ሄድኩ ፡ አቀርቅሬ
የተማመንኩበት ፡ ኩራቴ ፡ ሆኖኛል
ትላንቴ ፡ ይመስክር ፡ ሰልፌን ፡ አሸንፏል ፤ ሰልፌን ፡ አሸንፏል (፪x)
ከፍታውን ፡ ተመኝቶ ፡ ከፍ ፡ ብያለሁ ፡ ያለ
ላፍታ ፡ ማን ፡ ተመቸው ፡ ማን ፡ ተደላደለ
ወርዷል ፡ ወደ ፡ ቦታው ፡ እርሱ ፡ ወዳዘዘለት
ልክን ፡ ማወቅ ፡ እያለ ፡ ኋላ ፡ ከመዋረድ
በዕውቀቱ ፡ ልቀት ፡ ማንስ ፡ ገለጠው
እንኳንስ ፡ የእርሱን ፡ ጥግ ፡ ጫፉን ፡ ማን ፡ ነካው
ሁሉም ፡ ከታች ፡ ሆኖ ፡ ይመለከተዋል
የእጁ ፡ ስራ ፡ ሁሉ ፡ ሲያደንቀው ፡ ይኖራል
ከቶ ፡ አልደፍርም ፡ አንደኛ ፡ ልለው
ሁለተኛ ፡ ሆኖ ፡ ማን ፡ ተከተለው
ሁሌ ፡ ብቻውን ፡ ሚመለክ ፡ ትልቅ
ሚጨምር ፡ ክብር ፡ ከትላንቱ ፡ ይልቅ (፪x)
ደጋግሞ ፡ ቢፎክር ፡ ቢጨምር ፡ ቀረርቶ
ልቡን ፡ አጥፍቶታል ፡ ከሰማያት ፡ ወርዶ
ዝቅ ፡ ብሎ ፡ ያለ ፡ ልክ ፡ ታዞ ፡ በመስቀል ፡ ላይ
የአብን ፡ ጥም ፡ አርክቷል ፡ ሆኗል ፡ የአለም ፡ ሲሳይ
ግድግዳው ፡ ፈረሰ ፡ በመሀከል ፡ ያለው
ሰውን ፡ ከእግዚአብሔር ፡ ጋር ፡ ለይቶ ፡ ያቆየው
ፍቅር ፡ መሀል ፡ ገብቶ ፡ ሁሉን
More information: አስቴር ፡ አበበ (Aster Abebe), ፩ (1) ...
የራቀ ፡ ሰፈሬን ፡ ጠንክሮ ፡ የታጠረ ፡ አጥሬን
ምክንያት ፡ ፈልጎ ፡ ፈጥሮ ፡ የራሱን ፡ ሰበብ
ተቀምጦ ፡ ቆየኝ ፡ ከጉድጓዱ ፡ አጠገብ (፪x)
ሳላውቀው ፡ ማንነቱን ፡ የነፍሴን ፡ መድሃኒት
እንዲህ ፡ እንዲያ ፡ እያልኩኝ ፡ ስደረድር ፡ ምክንያት
ለጥቆ ፡ ገባና ፡ ወደ ፡ ህይወቴ ፡ ባህር
ለራሴው ፡ ነገረኝ ፡ የእራሴን ፡ ሚስጥር
የሚጠጣ ፡ ውሃ ፡ በእኔ ፡ ዘንድ ፡ ፍለጋ
መች ፡ ቆመ ፡ ከደጄ ፡ እራሱን ፡ ሊያረካ
ህይወትን ፡ ሊችረኝ ፡ ከከበቡኝ ፡ ሁሉ
አፋቶ ፡ የእራሱ ፡ አደረገኝ ፡ በፍቅሩ
መስሎኝ ፡ በምድሩ ፡ ሰላምና ፡ እርካታ
ከአንዱ ፡ ተጋብቼ ፡ አንደኛውን ፡ ስፈታ
አይቶ ፡ መባከኔን ፡ በእርግጥ ፡ አዝኖልኛል
በአፉ ፡ ቃል ፡ እፎይታ ፡ ወደ ፡ ቤቴ ፡ ገብቷል
እንኳንም ፡ አገኘኸኝ ፡ አንተ ፡ ወዳጄ
እንኳንም ፡ ቀድመኸኝ ፡ ተገኘህ ፡ ከደጄ
ቢሆንማ ፡ ሌላው
ዛሬን ፡ በአይኔ ፡ ባላየሁ
ቤተ ፡ ዘመድ ፡ ይስማ ፡ ጓደኛ ፡ ጎረቤት
ላፍታም ፡ አልዘገይም ፡ ሳልነግር ፡ ይህን ፡ እውነት
ጉዴን ፡ ለነገረኝ ፡ የኋላ ፡ ታሪኬን
ልቤ ፡ እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀርቷል ፡ ወስዶልኝ ፡ ሸክሜን
እንኳንም ፡ አገኘኸኝ ፡ አንተ ፡ ወዳጄ
እንኳንም ፡ ቀድመኸኝ ፡ ተገኘህ ፡ ከደጄ
ቢሆንማ ፡ ሌላው
ዛሬን ፡ በአይኔ ፡ ባላየሁ (፫x)
አንድ ፡ አረገ
ጠላትም ፡ አፈረ ፡ ለሁሌ ፡ እጁን ፡ ሰጠ
ከቶ ፡ አልደፍርም ፡ አንደኛ ፡ ልለው
ሁለተኛ ፡ ሆኖ ፡ ማን ፡ ተከተለው
ሁሌ ፡ ብቻውን ፡ ሚመለክ ፡ ትልቅ
ሚጨምር ፡ ክብር ፡ ከትላንቱ ፡ ይልቅ (፪x)
ትልቅ ፡ የሆነውን ፡ ከፊቴ ፡ አስቀድሜ
መቼ ፡ አንገቴን ፡ ደፋሁ ፡ መች ፡ ሄድኩ ፡ አቀርቅሬ
የተማመንኩበት ፡ ኩራቴ ፡ ሆኖኛል
ትልቅ ፡ የሆነውን ፡ ከፊቴ ፡ አስቀድሜ
መቼ ፡ አንገቴን ፡ ደፋሁ ፡ መች ፡ ሄድኩ ፡ አቀርቅሬ
የተማመንኩበት ፡ ኩራቴ ፡ ሆኖኛል
ትላንቴ ፡ ይመስክር ፡ ሰልፌን ፡ አሸንፏል ፤ ሰልፌን ፡ አሸንፏል (፪x)
ከፍታውን ፡ ተመኝቶ ፡ ከፍ ፡ ብያለሁ ፡ ያለ
ላፍታ ፡ ማን ፡ ተመቸው ፡ ማን ፡ ተደላደለ
ወርዷል ፡ ወደ ፡ ቦታው ፡ እርሱ ፡ ወዳዘዘለት
ልክን ፡ ማወቅ ፡ እያለ ፡ ኋላ ፡ ከመዋረድ
በዕውቀቱ ፡ ልቀት ፡ ማንስ ፡ ገለጠው
እንኳንስ ፡ የእርሱን ፡ ጥግ ፡ ጫፉን ፡ ማን ፡ ነካው
ሁሉም ፡ ከታች ፡ ሆኖ ፡ ይመለከተዋል
የእጁ ፡ ስራ ፡ ሁሉ ፡ ሲያደንቀው ፡ ይኖራል
ከቶ ፡ አልደፍርም ፡ አንደኛ ፡ ልለው
ሁለተኛ ፡ ሆኖ ፡ ማን ፡ ተከተለው
ሁሌ ፡ ብቻውን ፡ ሚመለክ ፡ ትልቅ
ሚጨምር ፡ ክብር ፡ ከትላንቱ ፡ ይልቅ (፪x)
ደጋግሞ ፡ ቢፎክር ፡ ቢጨምር ፡ ቀረርቶ
ልቡን ፡ አጥፍቶታል ፡ ከሰማያት ፡ ወርዶ
ዝቅ ፡ ብሎ ፡ ያለ ፡ ልክ ፡ ታዞ ፡ በመስቀል ፡ ላይ
የአብን ፡ ጥም ፡ አርክቷል ፡ ሆኗል ፡ የአለም ፡ ሲሳይ
ግድግዳው ፡ ፈረሰ ፡ በመሀከል ፡ ያለው
ሰውን ፡ ከእግዚአብሔር ፡ ጋር ፡ ለይቶ ፡ ያቆየው
ፍቅር ፡ መሀል ፡ ገብቶ ፡ ሁሉን
More information: አስቴር ፡ አበበ (Aster Abebe), ፩ (1) ...
የራቀ ፡ ሰፈሬን ፡ ጠንክሮ ፡ የታጠረ ፡ አጥሬን
ምክንያት ፡ ፈልጎ ፡ ፈጥሮ ፡ የራሱን ፡ ሰበብ
ተቀምጦ ፡ ቆየኝ ፡ ከጉድጓዱ ፡ አጠገብ (፪x)
ሳላውቀው ፡ ማንነቱን ፡ የነፍሴን ፡ መድሃኒት
እንዲህ ፡ እንዲያ ፡ እያልኩኝ ፡ ስደረድር ፡ ምክንያት
ለጥቆ ፡ ገባና ፡ ወደ ፡ ህይወቴ ፡ ባህር
ለራሴው ፡ ነገረኝ ፡ የእራሴን ፡ ሚስጥር
የሚጠጣ ፡ ውሃ ፡ በእኔ ፡ ዘንድ ፡ ፍለጋ
መች ፡ ቆመ ፡ ከደጄ ፡ እራሱን ፡ ሊያረካ
ህይወትን ፡ ሊችረኝ ፡ ከከበቡኝ ፡ ሁሉ
አፋቶ ፡ የእራሱ ፡ አደረገኝ ፡ በፍቅሩ
መስሎኝ ፡ በምድሩ ፡ ሰላምና ፡ እርካታ
ከአንዱ ፡ ተጋብቼ ፡ አንደኛውን ፡ ስፈታ
አይቶ ፡ መባከኔን ፡ በእርግጥ ፡ አዝኖልኛል
በአፉ ፡ ቃል ፡ እፎይታ ፡ ወደ ፡ ቤቴ ፡ ገብቷል
እንኳንም ፡ አገኘኸኝ ፡ አንተ ፡ ወዳጄ
እንኳንም ፡ ቀድመኸኝ ፡ ተገኘህ ፡ ከደጄ
ቢሆንማ ፡ ሌላው
ዛሬን ፡ በአይኔ ፡ ባላየሁ
ቤተ ፡ ዘመድ ፡ ይስማ ፡ ጓደኛ ፡ ጎረቤት
ላፍታም ፡ አልዘገይም ፡ ሳልነግር ፡ ይህን ፡ እውነት
ጉዴን ፡ ለነገረኝ ፡ የኋላ ፡ ታሪኬን
ልቤ ፡ እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀርቷል ፡ ወስዶልኝ ፡ ሸክሜን
እንኳንም ፡ አገኘኸኝ ፡ አንተ ፡ ወዳጄ
እንኳንም ፡ ቀድመኸኝ ፡ ተገኘህ ፡ ከደጄ
ቢሆንማ ፡ ሌላው
ዛሬን ፡ በአይኔ ፡ ባላየሁ (፫x)
አንድ ፡ አረገ
ጠላትም ፡ አፈረ ፡ ለሁሌ ፡ እጁን ፡ ሰጠ
ከቶ ፡ አልደፍርም ፡ አንደኛ ፡ ልለው
ሁለተኛ ፡ ሆኖ ፡ ማን ፡ ተከተለው
ሁሌ ፡ ብቻውን ፡ ሚመለክ ፡ ትልቅ
ሚጨምር ፡ ክብር ፡ ከትላንቱ ፡ ይልቅ (፪x)
ትልቅ ፡ የሆነውን ፡ ከፊቴ ፡ አስቀድሜ
መቼ ፡ አንገቴን ፡ ደፋሁ ፡ መች ፡ ሄድኩ ፡ አቀርቅሬ
የተማመንኩበት ፡ ኩራቴ ፡ ሆኖኛል
ትላንቴ ፡ ይመስክር ፡ ሰልፌን ፡ አሸንፏል ፤ ሰልፌን ፡ አሸንፏል (፪x)
|
ትላንቴ ፡ ይመስክር ፡ ሰልፌን ፡ አሸንፏል ፤ ሰልፌን ፡ አሸንፏል (፪x)
|