ነገር ፡ ሁሉ ፡ ለበጐ (Neger Hulu Lebego) - አስፋው ፡ መለሰ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አስፋው ፡ መለሰ
(Asfaw Melese)

Asfaw Melese 3.jpg


(3)

ትላንት ፡ ዛሬ ፡ አይደለም
(Telant Zarie Aydelem)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ (2006)
ቁጥር (Track):

(6)

ርዝመት (Len.): 6:51
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአስፋው ፡ መለሰ ፡ አልበሞች
(Albums by Asfaw Melese)

አዝ፦ ኢሄ ፡ ለምን ፡ ሆነ ፡ አልልም ፡ (አልልም)
ስንፍናን ፡ በአምላኬ ፡ አላወራም ፡ (እኔ ፡ አላወራም)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ነገር ፡ ሁሉ ፡ ለበጐ ፡ (ለበጐ/ለበጐ ፡ ነው) (፪x)

ኢሄ ፡ ለምን ፡ ሆነ ፡ አልልም ፡ (አልልም)
ስንፍናን ፡ በአምላኬ ፡ አላወራም ፡ (እኔ ፡ አላወራም)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ነገር ፡ ሁሉ ፡ ለበጐ ፡ (ለበጐ ፡ ነው/ለበጐ) (፪x)

ያሰብኩትን ፡ ባላገኝ ፡ የተመኘሁትን
ምላሼን ፡ ባይሰጠኝ ፡ የፍለጋዬን
ሁሉን ፡ ሰጥቶ ፡ ለእኔ ፡ እኔን ፡ ላያጣኝ
አውቆ ፡ ነው ፡ እግዚአብሔር ፡ የከለከለኝ (፪x)

አዝ፦ ኢሄ ፡ ለምን ፡ ሆነ ፡ አልልም ፡ (አልልም)
ስንፍናን ፡ በአምላኬ ፡ አላወራም ፡ (እኔ ፡ አላወራም)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ነገር ፡ ሁሉ ፡ ለበጐ ፡ (ለበጐ/ለበጐ ፡ ነው) (፪x)

ኢሄ ፡ ለምን ፡ ሆነ ፡ አልልም ፡ (አልልም)
ስንፍናን ፡ በአምላኬ ፡ አላወራም ፡ (እኔ ፡ አላወራም)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ነገር ፡ ሁሉ ፡ ለበጐ ፡ (ለበጐ ፡ ነው/ለበጐ) (፪x)

እርሱ ፡ እንደራሱ ፡ ነው ፡ እንደ ፡ አፉ ፡ ቃል
እኔ ፡ እንደፈለኩት ፡ መቼ ፡ ይሆናል
አስቀድሞ ፡ ያውቃል ፡ የሚረባኝን
ከፊቴ ፡ ወሰደው ፡ የዓይን ፡ አምሮቴን

አዝ፦ ኢሄ ፡ ለምን ፡ ሆነ ፡ አልልም ፡ (አልልም)
ስንፍናን ፡ በአምላኬ ፡ አላወራም ፡ (እኔ ፡ አላወራም)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ነገር ፡ ሁሉ ፡ ለበጐ ፡ (ለበጐ/ለበጐ ፡ ነው) (፪x)

ኢሄ ፡ ለምን ፡ ሆነ ፡ አልልም ፡ (አልልም)
ስንፍናን ፡ በአምላኬ ፡ አላወራም ፡ (እኔ ፡ አላወራም)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ነገር ፡ ሁሉ ፡ ለበጐ ፡ (ለበጐ ፡ ነው/ለበጐ) (፪x)

አንተኑ ፡ መጠበቅ ፡ ይሻላል
ወዲህ ፡ ወዲያ ፡ ማለቱ ፡ ምን ፡ ይረባል
ከአንተ ፡ ጋር ፡ ተስማምቶ ፡ መኖር ፡ ነው
ነገር ፡ ሁሉ ፡ ይሆናል ፡ በጊዜው
ሁሉም ፡ ነገር ፡ ይሆናል ፡ በጊዜው

አንተኑ ፡ መጠበቅ ፡ ይሻላል
ወዲህ ፡ ወዲያ ፡ ማለቱ ፡ ምን ፡ ይረባል
ከአንተ ፡ ጋር ፡ ተስማምቶ ፡ መኖር ፡ ነው
ነገር ፡ ሁሉ ፡ ይሆናል ፡ በጊዜው
ሁሉም ፡ ነገር ፡ ይሆናል ፡ በጊዜው (፪x)