ለአንተ ፡ ብቻ (Lante Becha) - አሃቫ ፡ የወንጌል ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አሃቫ ፡ የወንጌል ፡ መዘምራን
(Ahava Gospo Singers)


(1)

Good Morning
(Good Morning)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፬ (2012)
ቁጥር (Track):

(1)

ርዝመት (Len.): 6:06
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአሃቫ ፡ የወንጌል ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Ahava Gospo Singers)

ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)
ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)

በዚህ ፡ ምድር ፡ ላይ
ስለ ፡ ብዙ ፡ ነገር ፡ ይተረካል
ለሕያውም ፡ ለግዑዙም ፡ ዜማ ፡ ይቀመራል
ሁሉም ፡ በእራሱ ፡ መንገድ ፡ ይጓዛል ፡ ይሮጣል
የወደደውን ፡ መርጦ ፡ ያወድሳል

አዝ፦ እኔ ፡ ግን ፡ ከሁሉም ፡ አንተን ፡ መርጫለሁ
በዘመኔ ፡ ሁሉ ፡ እቀኝልሃለሁ
የእኔ ፡ ዜማ ፡ ዝማሬ ፡ የሚገባው
የመዳኔ ፡ ብቸኛ ፡ መንገድ ፡ የሆንህ

ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)
ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)
ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)
ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)

አንዱም ፡ ተነሳ ፡ የዜማ ፡ እቃውን ፡ ቃኘ
ድምፁን ፡ ከፍ ፡ አድርጐ ፡ ለሚያልፈው ፡ ተቀኘ
ሌሎችም ፡ አብረው ፡ በአንድነት ፡ ተስማምተው
(ሁሉም ፡ በአንድ ፡ ልብ ፡ ህብረት ፡ ሆነው)
ውዳሴን ፡ አሰሙ ፡ ለሚያልፈው

አዝ፦ እኔ ፡ ግን ፡ ኢየሱስ ፡ አንተን ፡ መርጫለሁ
በዘመኔ ፡ ሁሉ ፡ እቀኝልሃለሁ
የእኔ ፡ ዜማ ፡ ዝማሬ ፡ የሚገባው
የመዳኔ ፡ ብቸኛ ፡ መንገድ ፡ የሆንህ

ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)
ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)
ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)
ለአንተ ፡ ብቻ (፯x)

ኦዎኦ (፲፪x)

ምሥጋናዬ ፡ (ኦ)
አምልኮዬን ፡ (ኦ)
አቀርባለው ፡ ለአንተ ፡ ዝማሬዬን (፮x)