Agegnehu Yideg/Chelemayie Bera/Segan Seqelut

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

{{Lyrics |ዘማሪ=አገኘሁ ፡ ይደግ |Artist=Agegnehu Yideg |ርዕስ=ሥጋን ፡ ስቀሉት |Title=Segan Seqelut |አልበም=ጨለማዬ ፡ በራ |Album=Chelemayie Bera |Volume=7 |ዓ.ም.=፳ ፻ ፭ |Year=2012 |Track=10 |ቋንቋ=አማርኛ |Language=Amharic |Lyrics=sየክርስቶስ ፡ እየሱስ ፡ የሆኑት ሲጋን ፡ ከክፉ ፡ መሻቱ ፡ ጋር ፡ ሰቀሉት ሰቀሉት ፡ (፬)

ታድያ ፡ ወንድሜ ፡ ሆይ ፡ ለምንድን ፡ ነው ፤ ከተሰቀለበት ፡ ያወረድከው ፤ ምኞት ፡ ሃጥያትን ፡ ትጸንሳለች ፤ ሃጥያትም ፡ ሞትን ፡ ትወልዳለች ።

የክርስቶስ ፡ እየሱስ ፡ የሆኑት ሲጋን ፡ ከክፉ ፡ መሻቱ ፡ ጋር ፡ ሰቀሉት ሰቀሉት ፡ (፬)

እስራኤልን ፡ ከግብጽ ፡ ቢያወታቸው ፤ ግብጽ ፡ ግን ፡ አልወጣችም ፡ ከልባቸው ። በዓለማመን ፡ ጠንቅ ፡ በሃጥያታቸው በምድረበዳ ፡ ቀረ ፡ ሬሳቸው ።

የክርስቶስ ፡ እየሱስ ፡ የሆኑት ሲጋን ፡ ከክፉ ፡ መሻቱ ፡ ጋር ፡ ሰቀሉት ሰቀሉት ፡ (፬)

እናንተ ፡ እኮ ፡ የሚያምር ፡ በተመቅደስ ፡ ናችሁ ነውርን ፡ አስወግዱ ፡ ከሕይወታችሁ ። በዚህ ፡ በሥጋችሁ ፡ ጌታን ፡ አክብሩት ከጨለማ ፡ ጋራ ፡ አትተባበሩ ።

|Review=

Error in widget YouTubeid=youtube.com/watch?v=HmlCZulnaG4: Unable to load template 'wiki:YouTubeid=youtube.com/watch?v=HmlCZulnaG4'