ኤልሻይ ፡ ነው (Elshaddai New) - አዲሱ ፡ ወርቁ

From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
Jump to: navigation, search
አዲሱ ፡ ወርቁ
(Addisu Worku)

Addisu Worku 1.png


(1)

የመስቀሉ ፡ ፍቅር
(Yemesqelu Feqer)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ (2006)
ቁጥር (Track):

፲ ፩ (11)

ርዝመት (Len.): 5:15
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአዲሱ ፡ ወርቁ ፡ አልበሞች
(Albums by Addisu Worku)

አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል) (፪x)

የአብርሃም ፡ አምላክ ፡ የዘለዓለሙ
በዚህም ፡ ዘመን ፡ የስራም ፡ ስሙ
በዚህ ፡ ታላቅ ፡ ስም ፡ አጽንቶ ፡ ያቆመን
ወደን ፡ ቀርበናል ፡ ምስክሮች ፡ ነን

አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል)

ታላቅነቱን ፡ የተዳፈሩ ፤ የንቀትን ፡ ቃል ፡ የሰነዘሩ
ዛሬ ፡ ጠውልገው ፡ ክብራቸው ፡ ረግፏል
የአምላክ ፡ ወገን ፡ ግን ፡ ወደ ፡ ድል ፡ አልፏል

አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል)

እርም ፡ የወጣለት ፡ ግንዙን ፡ ሬሳ
ቃሉን ፡ ሰንዝሮ ፡ በድል ፡ ሲያስነሳ
ወንጌል ፡ መስክሯል ፡ ጌታን ፡ ታመነው
እርሱ ፡ ይሁን ፡ ካለ ፡ ድሉ ፡ በእጅ ፡ ነው

አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል)

ጽኑ ፡ ታዳጊ ፡ ኢየሱስ ፡ ጌታ
በዘመን ፡ ሁሉ ፡ የማይረታ
በጨለማ ፡ ውስጥ ፡ ብርሃን ፡ ያበራል
የበጉ ፡ ይሄ ፡ ስም ፡ ጸንቶ ፡ ይኖራል

አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል) (፪x)