From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል) (፪x)
የአብርሃም ፡ አምላክ ፡ የዘለዓለሙ
በዚህም ፡ ዘመን ፡ የስራም ፡ ስሙ
በዚህ ፡ ታላቅ ፡ ስም ፡ አጽንቶ ፡ ያቆመን
ወደን ፡ ቀርበናል ፡ ምስክሮች ፡ ነን
አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል)
ታላቅነቱን ፡ የተዳፈሩ ፤ የንቀትን ፡ ቃል ፡ የሰነዘሩ
ዛሬ ፡ ጠውልገው ፡ ክብራቸው ፡ ረግፏል
የአምላክ ፡ ወገን ፡ ግን ፡ ወደ ፡ ድል ፡ አልፏል
አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል)
እርም ፡ የወጣለት ፡ ግንዙን ፡ ሬሳ
ቃሉን ፡ ሰንዝሮ ፡ በድል ፡ ሲያስነሳ
ወንጌል ፡ መስክሯል ፡ ጌታን ፡ ታመነው
እርሱ ፡ ይሁን ፡ ካለ ፡ ድሉ ፡ በእጅ ፡ ነው
አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል)
ጽኑ ፡ ታዳጊ ፡ ኢየሱስ ፡ ጌታ
በዘመን ፡ ሁሉ ፡ የማይረታ
በጨለማ ፡ ውስጥ ፡ ብርሃን ፡ ያበራል
የበጉ ፡ ይሄ ፡ ስም ፡ ጸንቶ ፡ ይኖራል
አዝ፦ የእኛ ፡ መከታ (የእኛ ፡ መከታ) ፡ ኤልሻዳይ ፡ ነው (ኤልሻዳይ ፡ ነው)
ምን ፡ ነገር ፡ አለ (ምን ፡ ነገር ፡ አለ) ፡ የሚሳነው (የሚሳነው)
ሁሉ ፡ በእጁ (ሁሉ ፡ በእጁ) ፡ ይቻለዋል (ይቻለዋል)
እንደ ፡ ፈቃዱ (እንደ ፡ ፈቃዱ) ፡ ያደርገዋል (ያደርገዋል) (፪x)
|