From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
ብዙ ፡ ምሥጋና ፡ ብዙ ፡ ዝማሬ ፡ ወደ ፡ ማደሪያህ
ይዤ ፡ እገባለሁ ፡ አምላክ ፡ ነህና ፡ ስለሚገባህ (፪x)
አዝ፦ አንተን ፡ አመልክሃለሁ (፬x)
እንደ ፡ አንተ ፡ ታማኝ ፡ አምላክ ፡ ማነው (፬x)
በብዙ ፡ ምሥጋና ፡ እገባለሁ ፡ ፊትህ ፡ እገባለሁ
በብዙ ፡ ምሥጋና ፡ እገባለሁ ፡ ደስ ፡ አሰኝሃለሁ
በብዙ ፡ ዝማሬ ፡ እገባለሁ ፡ ፊትህ ፡ እገባለሁ
በብዙ ፡ ዝማሬ ፡ እገባለሁ ፡ ደስ ፡ አሰኝሃለሁ
ምስጋና ፡ ሚሰዋ ፡ እንደሚያከብርህ
በአንተ ፡ ደስ ፡ የሚለው ፡ ከእኔ ፡ ጋር ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ያርግህ
በአማረ ፡ ቅኔ ፡ በአማረ ፡ መዝሙር
ከዕልልታ ፡ ጋራ ፡ ኢየሱሴ ፡ ይሁን ፡ ለአንተ ፡ ክብር
ምስጋና ፡ ሚሰዋ ፡ እንደሚያከብርህ
በአንተ ፡ ደስ ፡ የሚለው ፡ ከእኔ ፡ ጋር ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ያርግህ
በአዲስ ፡ በአዲስ ፡ ቅኔ ፡ በአማረ ፡ መዝሙር
ከዕልልታ ፡ ጋራ ፡ ወዳጄ ፡ ይሁን ፡ ለአንተ ፡ ክብር
ብዙ ፡ ምሥጋና ፡ ብዙ ፡ ዝማሬ ፡ ወደ ፡ ማደሪያህ
ይዤ ፡ እገባለሁ ፡ አምላክ ፡ ነህና ፡ ስለሚገባህ (፪x)
አዝ፦ አንተን ፡ አመልክሃለሁ (፬x)
እንደ ፡ አንተ ፡ ታማኝ ፡ አምላክ ፡ ማነው (፬x)
በብዙ ፡ ምሥጋና ፡ እገባለሁ ፡ ፊትህ ፡ እገባለሁ
በብዙ ፡ ምሥጋና ፡ እገባለሁ ፡ ደስ ፡ አሰኝሃለሁ
በብዙ ፡ ዝማሬ ፡ እገባለሁ ፡ ፊትህ ፡ እገባለሁ
በብዙ ፡ ዝማሬ ፡ እገባለሁ ፡ ደስ ፡ አሰኝሃለሁ (፪x)
|