አባል:Keti Jesus
ሰው
ሰው በሀይሉ ብዛት
ደግሞ ቢደገፍ
ሰው በራሱ እውቀት
ደግሞ ቢመካ
ሰው በራሱ ክብር
ደግሞ ቢኩራራ
ሰው በራሱ ብርታት
ደግሞም ቢታመን
ምንኛ ምስኪን ነው
አንድ ቀን ጠፊ ነው (2x)
የእርሱ መታመኛው
ከንቱ ሞኝነት ነው
ግን ሰው በጌታ ቢታመን
ግን ሰው በእግዚአብሔር በኩራራ
ግን ሰው በጌታ ቢታመን
ግን ሰው በእግዚአብሔር ቢደገፍ
ዘላለም ነዋሪ ነው
የእርሱ መታመኛ ጋሻው ነዋሪ ነዉ (2x)
እኔ ግን መረጥኩኝ ይሻለኛል አልኩኝ በጌታ ታመንኩኝ
የእራሴ እውቀት ጥበብ አይጠቅመኝም አልኩኝ
እኔ ግን መረጥኩኝ ያዋጣኛል አልኩኝ (2x)
በጌታ ታመንኩኝ አይጥለኝም አልኩኝ
እግዚአብሔርን መፍራት
ከክፉ ሁሉ መራቅ
በእግዚአብሔር መታመን
እርሱን ብቻ ማክበር
እግዚአብሔር ማክበር
ፍቃድን መተግበር
ከአለም ሁሉ እድፍ
እራስን መሰወር
ይሄ መታደል ነው
ጠቢብም መሆን ነው 2x
የእግዚአብሔርን ፍቃድ
በህይወት መኖር ነው /በህይወት መግለጥ ነው