ነፍሴን በፊትህ አፈሳለሁ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
የቃልኪዳን ፡ ጥላሁን መዝሙር {መስፍን እርገት ያርንባብ}
  • ነፍሴን : በፊትህ : አፈሳለሁ : ይኼው
  • አፈሳለሁ : ይኼው
  • ጌታ : ምስጋናዬን : ዝም : አትበለው
  • ተቀበለው : ይኼው
  • ስምህ : በእኔ : ላይ : ተጠርቷልና
  • የመጥራትህ : ተስፋ : ገብቶኛልና
  • ልሳኔ : በአንተ : ሃሰት : አረገ
  • ልቤም : ሁል ጊዜ : (አንተን ፈለገ) 2
  • ነፍሴን : በፊትህ : አፈሳለሁ : ይኼው
  • አፈሳለሁ : ይኼው
  • ጌታ : ምስጋናዬን : ዝም : አትበለው
  • ተቀበለው : ይኼው
  • ያከበሩህን : ታከብራለህ
  • የሚወዱህን : ትወዳለህ
  • ተግተው : ለሚሹህ : ትገኛለህ
  • እግዚአብሔር : አምላክ : ( እንደ ቃልህ) 2
  • ነፍሴን : በፊትህ : አፈሳለሁ : ይኼው
  • አፈሳለሁ : ይኼው
  • ጌታ : ምስጋናዬን : ዝም : አትበለው
  • ተቀበለው : ይኼው
  • እራሴን : ከእግርህ : በታች
  • (አዋርዳለሁ) 3
  • በጊዜው : ከፍ : የሚያደርግ
  • (እንዳንተ ማነው) 3
  • ያከበሩህን : ታከብራለህ
  • የሚወዱህን : ትወዳለህ
  • ተግተው : ለሚሹህ : ትገኛለህ
  • እግዚአብሔር : አምላክ : ( እንደ ቃልህ) 2
  • ነፍሴን : በፊትህ : አፈሳለሁ : ይኼው
  • አፈሳለሁ : ይኼው
  • ጌታ : ምስጋናዬን : ዝም : አትበለው
  • ተቀበለው : ይኼው