የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ (Yetamenkuten Awqewalehu) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 7.jpg


(7)

የታመንኩትን ፡ አውቃለሁ
(Yetamenkuten Awqewalehu)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፯ (2004)
ቁጥር (Track):

(7)

ርዝመት (Len.): 5:26
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝ፦ የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በወጀብ ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በእሳት ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ጌታዬ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ኢየሱሴ ፡ መንገድ ፡ አለው (፪x)

ሰባት ፡ አጥፍ ፡ እሳት ፡መንገድ ፡ አለው ፡ ጠላቶ ፡ ቢያነድም
ላቆመው ፡ ምስል ፡ ከቶ ፡ እኔ ፡ አልሰግድም
በዚህ ፡ ሁሉ ፡ ጌታ ፡ መንገድ ፡ አለውና
እኔ ፡ እንደው ፡ አልፈራ ፡ እምላኬ ፡ አለና [1]

አዝ፦ የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በወጀብ ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በእሳት ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ጌታዬ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ኢየሱሴ ፡ መንገድ ፡ አለው (፪x)

በዳንኤል ፡ ፀሎት ፡ በእጅጉ ፡ የተከፋ
ከአንበሳ ፡ ጉድጓድ ፡ ውስጥ ፡ ጣለው ፡ እንዲጠፋ
መላዕክቶችን ፡ ልኮ ፡ የአንበሳን ፡ አፍ ፡ ዘጋ [2]
ዛሬም ፡ ብርቱ ፡ አምላክ ፡ ነው ፡ ለህዝቡ ፡ ሊዋጋ

አዝ፦ የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በወጀብ ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በእሳት ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ጌታዬ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ኢየሱሴ ፡ መንገድ ፡ አለው (፪x)

ሃማ ፡ ቁጣው ፡ ቢነድ ፡ ቢዝትም ፡ አብዝቶ
የንጉሥ ፡ ባለሟል ፡ በመሆኑ ፡ ኮርቶ
ህዝቡን ፡ ለጣላቶች ፡ አሳልፎ ፡ የማይሰጥ
በጊዜው ፡ ደረሰ ፡ ምክሩን ፡ ሊገለብጥ [3]

አዝ፦ የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በወጀብ ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በእሳት ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ጌታዬ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ኢየሱሴ ፡ መንገድ ፡ አለው (፪x)

ጠላቴ ፡ በእኔ ፡ ላይ ፡ አጅግ ፡ በርትቶብኝ
አምላክህ ፡ የት ፡ አለ ፡ እስኪ ፡ ያድንህ ፡ ሲለኝ
ኃይለኛው ፡ እግዚአብሔር ፡ ፈጥኖ ፡ ደረሰና
ሀሳቡን ፡ በተነው ፡ አደረገው ፡ መና

አዝ፦ የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በወጀብ ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
የታመንኩትን ፡ አውቀዋለሁ
በእሳት ፡ ውስጥ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ጌታዬ ፡ መንገድ ፡ አለው
መንገድ ፡ አለው ፡ ኢየሱሴ ፡ መንገድ ፡ አለው (፪x)

  1. ዳንኤል ፫ (Daniel 3)
  2. ዳንኤል ፮ (Daniel 6)
  3. አስቴር ፡ ፮ ፡ ፩ - ፯ ፡ ፲ (Esther 6:1 - 7:10)