እናመልክሃለን (Enamelkhalen) - አዜብ ፡ ኃይሉ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አዜብ ፡ ኃይሉ
(Azeb Hailu)

Lyrics.jpg


(5)

በመጀመሪያ ፡ እግዚአብሔር
(Bemejemeria Egziabhier)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፱ (2017)
ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 5:26
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአዜብ ፡ ኃይሉ ፡ አልበሞች
(Albums by Azeb Hailu)

እናመልክሃለን ፡ እናከብርሃለን
እንቀድስሃለን ፡ እንወድስሃለን
አንተ ፡ እኮ ፡ ጌታ ፡ ነህ
አንተ ፡ እኮ ፡ ንጉሥ ፡ ነህ
አንተ ፡ እኮ ፡ ክቡር ፡ ነህ
አንተ ፡ እኮ ፡ ልዩ ፡ ነህ

ያለ ፡ ልክ ፡ ያለ ፡ ገደብ ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ያልከው
በምሥጋና ፡ የተፈራህ
የክብር ፡ ዘውድ ፡ የጯንከው
የቃላት ፡ መደምደሚያ ፡ የዜማ ፡ ሁሉ ፡ ቅላጼ
አይበቃህም ፡ አይገልጸህም
ከዚክ ፡ በላይ ፡ ነህ ፡ ነጉሴ (፪x)

እናመልክሃለን ፡ እናከብርሃለን
እንቀድስሃለን ፡ እንወድስሃለን
አንተ ፡ እኮ ፡ ጌታ ፡ ነህ
አንተ ፡ እኮ ፡ ንጉሥ ፡ ነህ
አንተ ፡ እኮ ፡ ክቡር ፡ ነህ
አንተ ፡ እኮ ፡ ልዩ ፡ ነህ

የምድር ፡ አለቆች ፡ ሃያላን ፡ ነገስታቱ
በለጠጎች ፡ ጥበበኞች ፡ ፈራጅና ፡ መሳፍንቱ
የቱንም ፡ ያህል ፡ ታላቅ
ክቡር ፡ ሥም ፡ ቢኖራቸው
ያነተ ፡ ስም ፡ ግን ፡ ከተጠራ
ከእግርህ ፡ ስር ፡ ነው ፡ መገኛቸው (፪x)

የለህም ፡ መሳይ (፫x) ፡ በምድር ፡ በሰማይ
የለህም ፡ እኩያ (፫x) ፡ ኦ ፡ ሃሌሉያ