From WikiMezmur: Mezmur Lyrics
|
አውታሩ ፡ ከበደ (Awtaru Kebede)
|
|
፮ (6)
|
ወደፊት (Wedefit)
|
ዓ.ም. (Year):
|
፳ ፻ ፰ (2015)
|
ቁጥር (Track):
|
፫ (3)
|
ርዝመት (Len.):
|
6:32
|
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች (Other Songs in the Album)
|
|
የአውታሩ ፡ ከበደ ፡ አልበሞች (Albums by Awtaru Kebede)
|
|
አልተውም ፡ አልተውም ፡ አልተውም ፡ አምልኮ
በዋጋ ፡ የገዛኝ ፡ የኢየሱስ ፡ ነኝ ፡ እኮ
አልተውም ፡ አልተውም ፡ አልተውም ፡ ዝማሬ
ይኸው ፡ አልበረደም ፡ ውስጤ ፡ እስከዛሬ
ወደፊት ፡ ነው ፡ ወደፊት ፡ ወደፊት (፬x)
(አሃሃሃሃሃ) እየተውኩ ፡ (አሃሃሃሃሃ) ኋላዬን
(አሃሃሃሃሃ) ለማያዝ ፡ (አሃሃሃሃሃ) የፊቴን
ወደፊት ፡ ነው ፡ ወደፊት ፡ ወደፊት (፪x)
ከከበበኝ ፡ በላይ ፡ በላይ ፡ ከችግሬ ፡ በላይ
ከጉዳዬ ፡ በላይ ፡ በላይ
ከጠላቴ ፡ በላይ ፡ በላይ ፡ ከጭንቀቱ ፡ በላይ
ከበሽታው ፡ በላይ ፡ በላይ
ይፈውሳል ፡ እጁ
ይፈውሳል ፡ እጁ
ሰው ፡ ያደርጋል ፡ እጁ
ሰው ፡ ያደርጋል ፡ እጁ (፪x)
ይሄ ፡ የማነው ፡ የማን ፡ እጅ (፫x)
አዋጅ ፡ የሚሽር ፡ በአዋጅ
ይሄ ፡ የማን ፡ ነው ፡ የማን ፡ ስራ (፫x)
በምድረ ፡ በዳ ፡ አሄ ፡ የሚመራ
ገባኝ ፡ ገባኝ ፡ ገባኝ (፪x)
የጌታ ፡ ነው ፡ የጌታ (፬x)
የጌታ ፡ ነው ፡ የጌታ (፬x)
እውነት ፡ እውነት ፡ እውነቴን ፡ ነው
የምዘምረው ፡ ከልቤ ፡ ነው
የተስፋን ፡ ቃል ፡ በሰጠኝ
ያ ፡ ድቅድቅ ፡ ጨለማ ፡ ነጋልኝ
ነጋልኝ ፡ ነጋልኝ ፡ ነጋ (፬x)
በጌታ ፡ ነው ፡ በጌታ (፬x)
አልተውም ፡ አልተውም ፡ አልተውም ፡ አምልኮ
በዋጋ ፡ የገዛኝ ፡ የኢየሱስ ፡ ነኝ ፡ እኮ
አልተውም ፡ አልተውም ፡ አልተውም ፡ ዝማሬ
ይኸው ፡ አልበረደም ፡ ውስጤ ፡ እስከዛሬ
ወደፊት ፡ ነው ፡ ወደፊት ፡ ወደፊት (፬x)
(አሃሃሃሃሃ) እየተውኩ ፡ (አሃሃሃሃሃ) ኋላየን
(አሃሃሃሃሃ) ለማያዝ ፡ (አሃሃሃሃሃ) የፊቴን
ወደፊት ፡ ነው ፡ ወደፊት ፡ ወደፊት (፪x)
ከከበበኝ ፡ በላይ ፡ በላይ ፡ ከችግሬ ፡ በላይ
ከጉዳዬ ፡ በላይ ፡ በላይ
ከጠላቴ ፡ በላይ ፡ በላይ ፡ ከጭንቀቱ ፡ በላይ
ከበሽታው ፡ በላይ ፡ በላይ (፪x)
|