ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ (Yesusen Kagegnehu Wedih) - ዜማ ፡ ለክርስቶስ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዜማ ፡ ለክርስቶስ
(Zema 4 Christ)

Zema 4 Christ 1.jpg


(1)

በማመኔ ፡ ብቻ
(Bemamenie Bicha)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ (2007)
ቁጥር (Track):

(7)

ርዝመት (Len.): 2:56
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዜማ ፡ ለክርስቶስ ፡ አልበሞች
(Albums by Zema 4 Christ)

እንዴት ፡ ያለ ፡ ድንቅ ፡ ነው ፡ በሕይወቴ ፡ የሆነው
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ
የፈለኩት ፡ ብርሃን ፡ ውስጥ ፡ አለ
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

አዝ፦ ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
ኢየሱስን ፡ (ኢየሱስን) ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
የደስታ ፡ ጐርፍ ፡ በነፍሴ ፡ እንደ ፡ ወንዝ ፡ ይፈሳል
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

ከመኮብለልና ፡ ከጥፋት ፡ ድኛለሁ
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ
በዝተው ፡ ከነበሩት ፡ ኃጥያቶች ፡ ነጻሁኝ
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

አዝ፦ ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
ኢየሱስን ፡ (ኢየሱስን) ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
የደስታ ፡ ጐርፍ ፡ በነፍሴ ፡ እንደ ፡ ወንዝ ፡ ይፈሳል
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

የተረጋገጠ ፡ ጽኑ ፡ ተስፋ ፡ አለኝ
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ
የጥርጥር ፡ ጭጋግ ፡ በመንገዴ ፡ የለም
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

አዝ፦ ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
ኢየሱስን ፡ (ኢየሱስን) ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
የደስታ ፡ ጐርፍ ፡ በነፍሴ ፡ እንደ ፡ ወንዝ ፡ ይፈሳል
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

ደሙ ፡ ሸለቆ ፡ ውስጥ ፡ ብርሃን ፡ በርቶልኛል
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ
የከተማውን ፡ ደጅ ፡ በሩቅ ፡ አየዋለሁ
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

አዝ፦ ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
ኢየሱስን ፡ (ኢየሱስን) ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
የደስታ ፡ ጐርፍ ፡ በነፍሴ ፡ እንደ ፡ ወንዝ ፡ ይፈሳል
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

እሄዳለሁ ፡ ልኖር ፡ በውቧ ፡ ከተማ
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ
በጣም ፡ ድስ ፡ ይለኛል ፡ ጉዞዬን ፡ ስቀጥል
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ

አዝ፦ ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
ኢየሱስን ፡ (ኢየሱስን) ፡ ከአገኘሁ ፡ (ከአገኘሁ) ፡ ወዲህ
የደስታ ፡ ጐርፍ ፡ በነፍሴ ፡ እንደ ፡ ወንዝ ፡ ይፈሳል
ኢየሱስን ፡ ከአገኘሁ ፡ ወዲህ